የጥናት እርዳታዎች
የትብብር ስርዓት


የትብብር ስርዓት

በዳግም በተመለሰችው ቤተክርስቲያን በመጀመሪያው ቀናት ቅዱሳን የቅድስናን ህግ በመከተል ለመኖር የጣሩበት ድርጅት። ግላሰቦች ንብረቶችን፣ እቃዎችን፣ እና ትርፍን በፍላጎታቸው እና በሚያስፈልጋቸው መሰረት በመቀበል እነዚህን ነገሮች ይካፈላሉ ነበር። (ት. እና ቃ. ፶፩፥፫፸፰፥፩–፲፭፻፬)።