የጥናት እርዳታዎች
ልጅ፣ ልጆች


ልጅ፣ ልጆች

ወጣት ሰው፣ ጉልምስና ላይ ገና ያልደረሰ። አባቶች እና እናቶች ልጆቻቸውን የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲያከብሩ ያሰልጥኑአቸው። ልጆች የአቅመ አዳም እድሜ ላይ እስከሚደርሱ ድረስ ኃጢያት የላቸውም (ሞሮኒ ፰፥፳፪ት. እና ቃ. ፷፰፥፳፯)።