የጥናት እርዳታዎች
አይን፣ አይኖች


አይን፣ አይኖች

በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ፣ አይን የእግዚአብሔርን ብርሀን ለመቀበል ሰው እንዳለው ችሎታ ምሳሌ በብዙ ጊዜ የሚጠቀሙበት ነው። በምሳሌም፣ የሰው አይን የመንፈሳዊ ጉዳይን እና የእግዚአብሔር ነገሮችን ማስተዋልን ያሳያል።