የጥናት እርዳታዎች
ዘካሪያስ


ዘካሪያስ

በአዲስ ኪዳን ውስጥ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ አባት። ዘካሪያስ የካህን ሀላፊነት ነበረው እናም በቤተመቅደስ ውስጥ አገለገለ።