የጥናት እርዳታዎች
ገብርኤል


ገብርኤል

ወደ ዳንኤል (ዳን. ፰፥፲፮፱፥፳፩)፤ ዘካሪያስ (ሉቃ. ፩፥፲፩–፲፱ት. እና ቃ. ፳፯፥፯)፤ ማሪያም (ሉቃ. ፩፥፳፮–፴፰) እና ሌሎች (ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፩) የተላከ መልአክ። ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ገብርኤል የብሉይ ኪዳን ነቢይ ኖህ እንደሆነ አስመልክቷል።