የጥናት እርዳታዎች
ወንድሞች፣ ወንድም


ወንድሞች፣ ወንድም

እንደ ሰማይ አባታችን ልጆች፣ ወንዶች እና ሴቶች ሁሉ መንፈሳዊ መንድሞችና እህቶች ናቸው። በቤተክርስትያኗ ውስጥ፣ ወንድ አባላት እና የቤተክርስትያኗ ጓደኞች ብዙ ጊዜ ወንድም ተብለው ይጠራሉ።