የጥናት እርዳታዎች
የሰራዊት ጌታ


የሰራዊት ጌታ

የኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ስም። በሰማይና በምድር ሰራዊት ላይ ይነግሳል እናም ጻድቃንን በክፉዎች ላይ ይመራል (ት. እና ቃ. ፳፱፥፱፻፳፩፥፳፫)።