የጥናት እርዳታዎች
መከር


መከር

አንዳንድ ጊዜ ቅዱስ መጻህፍቶች መከር ሰዎችን በምድር ላይ የእግዚአብሔር መንግስት ወደሆነችው ወደ ቤተክርስቲያኗ እንደ ማምጣት፣ ወይም እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት አይነት ፍርድ ጊዜ እንደ ማምጣት ምሳሌአዊነት ይጠቀሙበታል።