የጥናት እርዳታዎች
ፍጥረታዊ ሰው


ፍጥረታዊ ሰው

በመንፈስ ቅዱስ በመነሳሳት ሳይሆን በጥልቅ ስሜት፣ በፍላጎት፣ እና በስጋ ስሜት ተፅዕኖ እንዲኖርበት የሚመርጥ ሰው። እንደዚህ አይነት ሰው ስጋዊ ነገሮች ቢገቡትም መንፈሳዊ ነገሮችን አያስተውልም። በአዳም እና ሔዋን ውድቀት ምክንያት ሰዎች ሁሉ ስጋዊ፣ ወይም ሟች፣ ናቸው። እያንዳንዱ ሰው ፍጥረታዊ ሰው መሆንን ለማቆም በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ እንደገና መወለድ አለባቸው።