የጥናት እርዳታዎች
መፅሐፈ ትእዛዛት


መፅሐፈ ትእዛዛት

በ፲፰፻፴፫ (እ.አ.አ.)፣ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተቀበላቸው ብዙ ራዕያት A Book of Commandments for the Government of the Church of Christ በሚል በተሰጠር ርዕስ ለህተማ ተዘጋጅተው ነበር። ጌታ ከአገልጋዮቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፣ እና ከሁለት አመት በኋላ የተስፋፉ የራዕዮች ጥርዝ እንድ ት. እና ቃ. ታተመ።