የጥናት እርዳታዎች
የመንፈስ ስጦታዎች


የመንፈስ ስጦታዎች

ብቁ ለሆኑ ግለሰቦች ለእራሳቸው ጥቅምና ሌሎችን ለመባረክ እንዲጠቀሙበት፣ ጌታ የሚሰጠው ልዩ መንፈሳዊ በረከቶች። ለመንፈስ ስጦታዎች ልዩ መግለጫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፮፥፲፩–፴፫፩ ቆሮ. ፲፪፥፩–፲፪ሞሮኒ ፲፥፰–፲፰ አጥኑ።