የጥናት እርዳታዎች
እናት


እናት

ልጆችን ለወለደች ወይም በጉዲፈቻ ለምታሳድግ ሴት የተሰጠ ቅዱስ ስም። እናቶች ለእግዚአብሔር መንፈሳዊ ልጆች ስጋዊ ሰውነት በመስጠት የእግዚአብሔርን አላማ ይረዳሉ።