የጥናት እርዳታዎች
ሶስቱ ኔፋውያን ደቀ መዛሙርቶች


ሶስቱ ኔፋውያን ደቀ መዛሙርቶች

በምመሐፈ ሞርሞን ውስጥ የተጠቀሱት ክርስቶስ ከመረጣቸው የኔፋውያን ደቀ መዛሙርት ሶስቱ።

ጌታ ለእነዚህ ደቀ መዛሙርቶች ጌታ እንደገና እስከሚመጣ ድረስ ወደ ክርስቶስ ነፍሳትን በማምጣት በምድር ላይ እንዲቀሩ ለተወዳጁ ዮሐንስ የተሰጠውን አንድ አይነት በረከት ሰጣቸው። ምንም ስቃይ እንዳይሰማቸው እና እንዳይሞቱ ተቀይረው ነበር (፫ ኔፊ ፳፰)።