የጥናት እርዳታዎች
እስማኤል፣ የአብርሐም ልጅ


እስማኤል፣ የአብርሐም ልጅ

በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ የአብርሐምና የሣራ ግብጻዊ ገረድ አጋር ልጅ (ዘፍጥ. ፲፮፥፲፩–፲፮)። ጌታ ለአብርሐምና ለአጋር እስማኤል የታላቅ ሀገሮች አባት እንደሚሆን ቃል ገባላቸው (ዘፍጥ. ፳፩፥፰–፳፩)።