የጥናት እርዳታዎች
ፍርድ፣ የመጨረሻው


ፍርድ፣ የመጨረሻው

ከትንሳኤ በኋላ የሚመጣ የመጨረሻው ፍርድ። እግዚአብሔር፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል፣ እያንዳንዱን ሰው የትኛው ዘለአለማዊ ክብር ለማግኘት እንደሚገባው የሚወስንበት ፍርድ። ይህ ፍርድ የሚመሰረተው የኢየሱስ ክርስቶስን የኃጢያት ክፍያ መስዋዕት ከመቀበል በተጨማሪ ሰው የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በሚያከብርበት ነው።