የጥናት እርዳታዎች


በቅዱሳት መጻህፍት ውስጥ፣ በአብዛኛው ጊዜ “ወደ ክርስቶስ ኑ እናም በእርሱም ፍጹማን ሁኑ” (ሞሮኒ ፲፥፴፪) በሚለው አይነት መግለጫ አንድን ሰው በመከተል ወይም ታዛዥ በመሆን መቅረብ ነው።