የጥናት እርዳታዎች
ጦርነት


ጦርነት

ትግል ወይም መዋጋት፤ በጦር መሳሪያ መዋጋት። ጌታ ጦርነትን የሚፈቅደው ቅዱሳኑ ቤተሰባቸውን፣ ንብረታቸውን፣ መብታቸውን፣ እድላቸውን፣ እና ነጻነታቸውን እንዲጠብቁ ብቻ ነው (አልማ ፵፫፥፱፣ ፵፭–፵፯)።