የጥናት እርዳታዎች
ማጠብ፣ የታጠበ፣ የሚታጠቡ


ማጠብ፣ የታጠበ፣ የሚታጠቡ

በስጋዊ ወይም በመንፈሳዊ ማጽዳት። በምሳሌ፣ ንስሀ የገባ ሰው በኃጢያት እና በዚህ ውጤታ ሸከም ከነበረበት ህይወት በኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢያት ክፍያ መስዋዕት በኩል ለመጽዳት ይችላሉ። በትክክለኛው ክህነት በኩል የሚከናወኑ መታጠብ እንደ ቅዱስ ስነስርዓት ለማገልገል ይችላሉ።