የጥናት እርዳታዎች
ኑኃሚ


ኑኃሚ

በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ ጻድቅ ሴት እና የአቤሜሌክ ሚስት (ሩት ፩–፬)። አቤሜሌክ እና ኑኃሚ ከረሀብ ለማምለጥ ቤተሰባቸውን ወደ ሞአብ ወሰዱ። አቤሜሌክ እና ሁለቱ ወንድ ልጆቿ ሞቱ፣ ኑኃሚ ወደ ቤተልሔም ከልጇ ሚስት ሩት ጋር ተመለሰች።