የጥናት እርዳታዎች
ምርጦች


ምርጦች

ምርጦች እግዚአብሔርን በሙሉ ልባቸው የሚወዱና እርሱን ለማስደሰት ህይወታቸውን የሚኖሩ ናቸው። እንደዚህ አይነት የደቀ መዛሙርት ህይወት የሚኖሩት አንድ ቀን ከተመረጡት ልጆቹ መካከል እንዲሆኑ በጌታ ይመረጣሉ።