የጥናት እርዳታዎች
ምላስ


ምላስ

የንግግር ምሳሌ። ቅዱሳን ልሳናቸውን ይቆጣጠሩ፣ ይህም ማለት ንግግራቸውን ይቆጣጠሩ። ይህም ቋንቋዎችን ወይም ህዝቦችን ሊያመለክት ይችላል። በመጨረሻም፣ እያንዳንዱ ጉልበት ይንበረከካል እናም ምላስም ሁሉ እግዚአብሔርን ያምናል (ኢሳ. ፵፭፥፳፫ሮሜ ፲፬፥፲፩)።