የጥናት እርዳታዎች
አክሊል


አክሊል

በመሪዎች ጭንቅላት ላይ የሚቀመጥ ክብ ጌጣጌጥ። ይህም የሰለስቲያል ሀይል፣ ግዛት፣ እና አምላክነት ምልክት ሊሆንም ይችላል። የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ሁሉ በማክበር የሚጸኑት የዘለአለም ህይወት ዘውድን ይቀበላሉ። (ት. እና ቃ. ፳፥፲፬ሙሴ ፯፥፶፮ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፩ ተመልከቱ።)