የጥናት እርዳታዎች
ውግዘት


ውግዘት

ማውገዝ ቤተክርስቲያኗ ከምትቀጣበት መንገድ በጣም ጥብቅ የሆነው ነው። የተወገዘ ሰው የቤተክርስትቲያን አባል አይደለም። የቤተክርስቲያን ባለስልጣኖች የጌታ ትእዛዛትን በመቃረን ለመኖር የሚመርጠውን እና በዚህም በቤተክርስቲያኗ አባል ለመሆን ብቁነትን የሚያጣውን ሰው ያወግዛሉ።