የጥናት እርዳታዎች
ሙሌቅ


ሙሌቅ

የብሉይ ኪዳን ንጉስ ሴዴቅያስ ልጅ (በ፭፻፹፱ ም.ዓ. አካባቢ)። መፅሐፍ ቅዱስ የሴዴቅያስ ልጆች በሙሉ እንደተገደሉ ይመዘግባል (፪ ነገሥ. ፳፭፥፯)፣ ነገር ግን መፅሐፈ ሞርሞን ሙሌቅ እንደዳነ ይገልጻል (ሔለ. ፰፥፳፩)።