የጥናት እርዳታዎች
ዔሳው


ዔሳው

በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ የይስሀቅ እና የርብቃ የመጀመሪያ ልጅ እና የያዕቆብ መንታ ወንድም። ከተወለዱበት ጊዜ ጀምሮ ሁለቱ ወንድሞች ይፎካከሩ ነበር (ዘፍጥ. ፳፭፥፲፱–፳፮)። የዔሳው ትውልዶች፣ ኤዶማውያን፣ እና የያዕቆብ ትውልዶች፣ እስራኤላውያን፣ የሚፎካከሩ ሀገሮች ሆኑ (ዘፍጥ. ፳፭፥፳፫)።