የጥናት እርዳታዎች
ገማልኤል


ገማልኤል

በአዲስ ኪዳን ውስጥ የአይሁዳ ህግን የሚያውቅ እና የሚያስተምር ታዋቂ ፈሪሳዊ። ሐዋሪያ ጳውሎስ ከእርሱ ተማሪዎች አንዱ ነበር (የሐዋ. ፳፪፥፫)። በሳንሀድርን ውስጥ ብዙ ተፅዕኖ የነበረው ነበር (የሐዋ. ፭፥፴፬–፵)።