የጥናት እርዳታዎች
የማዕዘን ድንጋይ


የማዕዘን ድንጋይ

የህንጻን መሰረት ማዕዘን የሚሰራበት ዋናው ድንጋይ። ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና የማዕዘን ድንጋይ ተብሎ ተጠርቷል (ኤፌ. ፪፥፳)።