የጥናት እርዳታዎች
መጥምቁ ዮሐንስ


መጥምቁ ዮሐንስ

በአዲስ ኪዳን ውስጥ የዘካሪያስ እና የኤልሳቤጥ ልጅ። ዮሐንስ ህዝብን ለመሲህ ለማዘጋጀት ተልኮ ነበር (ዮሐ. ፩፥፲፱–፳፯)። የአሮናዊ ክህነት ቁልፎች የያዘ ነበር እናም ኢየሱስ ክርስቶስን ጠመቀ።