የጥናት እርዳታዎች
የመጨረሻው እራት


የመጨረሻው እራት

በአዲስ ኪዳን መሰረት፣ ኢየሱስ ከመታሰሩና ከመሰቀሉ በፊት የበላው የመጨረሻ ምግብ (ሉቃ. ፳፪፥፲፬–፲፰)። እርሱ እና አስራ ሁለት ሐዋሪያቱ ይህን ምግብ በፋሲካ በሉት (ማቴ. ፳፮፥፲፯–፴ማር. ፲፬፥፲፪–፲፰ሉቃ. ፳፪፥፯–፲፫)።