የጥናት እርዳታዎች
ዐይነ-እርግብ


ዐይነ-እርግብ

በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ (፩) የታቦትን ወይም የቤተመቅደስን ክፍሎች የሚያለያይ መከፋፈያ፣ (፪) የእግዚአብሔር እና የሰው መለያየት ምልክት፣ (፫) ሰዎች ፊታቸውን ወይም ጭንቅላታቸውን ለመሸፈን የሚጠቀሙበት ጨረቅ ወይም (፬) የሰዎችን የቅድመ ምድር ህይወት ትዝታን የሚዘጋ በእግዚአብሔር የተሰጠ ዝንጉነት።