የጥናት እርዳታዎች
የከሞራ ኮረብታ


የከሞራ ኮረብታ

በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ፣ በምእራብ ኒው ዮርክ ውስጥ የሚገኝ ትንሽ ኮረብታ። በዚህም ሞሮኒ የሚባል የጥንት ነቢይ አንዳንዱን የኔፋውያን እና የያሬዳውያን መዝገቦችን የያዘውን የወርቅ ሰሌዳዎች የደበቀበት ነው። በ፲፰፳፯ (እ.አ.አ.) ጆሴፍ ስሚዝ እነዚህን ሰሌዳዎች እንዲያገኝና ከእነዚህ ክፍሎችም እንድተረጉም ወደዚህ ኮረብታ ከሞት በተነሳው ሞሮኒ ተመራ። ይህም ትርጉም መፅሐፈ ሞርሞን ነው።