የጥናት እርዳታዎች
ርህራሄ


ርህራሄ

በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ፣ ርህራሄ ማለት “ከሌላ ጋር መሰቃየት” ማለት ነው። ደግሞም የሀዘን ተካፋይነትን፣ የሀዝን ስሜትን፣ እና ምህረትን ማሳየት ማለት ነው።