የጥናት እርዳታዎች
መወለድ


መወለድ

መወለድ ወደ ህይወት ማምጣት በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ፣ እነዚህ ቃላቶች ብዙም ጊዜ የሚጠቀሙባቸው ከእግዚአብሔር የመወለድን ለማለት ነው። ምንም እንኳን ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ የአብ አንድያ ልጅ ቢሆንም፣ ሁሉም ሰዎች እርሱን በመቀበል፣ ትእዛዛቱን በማክበር፣ እና በመንፈስ ቅዱስ ሀይል በኩል አዲስ ሰዎች በመሆን ከክርስቶስ የተወለዱ ለመሆን ይችላሉ።