የጥናት እርዳታዎች
ተአምራት


ተአምራት

በእግዚአብሔር ሀይል የተደረገ አስደናቂ ድርጊት። ታዕምራቶች በኢየሱስ ክርስቶስ ስራ ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ ክፍሎች ናቸው። እነዚህም በተጨማሪ ፈውሶችን፣ ሙታንን ወደ ህይወት ዳግም መመለስ፣ እና ትንሳኤ ናቸው። ታዕምራቶች የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ክፍሎች ናቸው። ታዕምራቶች እንዲታዩ ዘንድ እምነት አስፈላጊ ነው (ማር. ፮፥፭–፮ሞር. ፱፥፲–፳ኤተር ፲፪፥፲፪)።