የጥናት እርዳታዎች
ፊልሞና


ፊልሞና

በአዲስ ኪዳን ውስጥ ጠፍቶ ከጳውሎስ ጋር የነበረ አናሲሞስ የሚባለውን ባሪያ የነበረው ክርስቲያን ሰው። ጳውሎስ ባሪያውን ፊልሞና ይቅርታ እንዲያደርግ ከሚጠይቅ ደብዳቤ ጋር አናሲሞስን ወደ ፊልሞና መልሶ ላከ።