የጥናት እርዳታዎች
የኢየሩሳሌም ሐናንያ


የኢየሩሳሌም ሐናንያ

በአዲስ ኪዳን ውስጥ፣ እርሱ እና ባለቤቱ ሰጲራ ለጌታ የቀደሱትን ገንዘብ ድርሻን በማስቀረት ለጌታ ዋሹ። ጴጥሮስ ፊት ለፊት ሲጋፈጣቸው፣ ወደ ምድር ወደቁ እና ሞቱ (የሐዋ. ፭፥፩–፲፩)።