የጥናት እርዳታዎች
ያዕቆብ፣ የይስሐቅ ልጅ


ያዕቆብ፣ የይስሐቅ ልጅ

የብሉይ ኪዳን የአባቶች አለቃና ነቢይ፤ የይስሀቅ እና የርብቃ መንታ ወንድ ልጆች ታናሹ (ዘፍጥ. ፳፭፥፲፱–፳፮)። ያዕቆብ ከወንድሙ ዔሳው በላይ በኩርን አገኘ። ይህም ያዕቆብ ብቁ ሆኖ እና በቃል ኪዳን ውስጥ ሲያገባ፣ ዔሳው በኩሩን በመጥላቱ እና ከቃል ኪዳን ውጪ በማግባቱ ምክንያት ነው (ዘፍጥ. ፳፭፥፴–፴፬፳፮፥፴፬–፴፭፳፯፳፰፥፮–፱ዕብ. ፲፪፥፲፮)።