የጥናት እርዳታዎች
በለዓም


በለዓም

በብሉይ ኪዳን ውስጥ እስራኤልን ለገንዘብ ለመርግም የፈለገ ነቢይ። እስራኤልን እንዳይረግም በጌታ ታዝዞ ነበር (ዘኁል. ፳፪–፳፬)።