የጥናት እርዳታዎች
ሚሳቅ


ሚሳቅ

በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ ሶስቱ የእስራኤል ወጣቶች ሲድራቅ፣ ሚሳቅ እና አብደናጎ ከዳንኤል ጋር ወደ ባቢሎን ንጉስ ናቡከደነዖር ቤተመንግስት የተወሰዱት ነበሩ። የሚሳቅ ዕብራውያን ስም ሚሳኤል ነበር። አራቱ ወጣት ሰዎች ከንጉሱ ስጋና ወይን በመካፈል እራሳቸውን አንበክልም አሉ (ዳን. ፩)። ሲድራቅ፣ ሚሳቅ እና አብደናጎ ወደ እሳት እቶን ተወርውረው ነበር እናም በተአምራት ድነው ነበር (ዳን. ፫)።