የጥናት እርዳታዎች
ቁጣ


ቁጣ

ቁጣ የግልፍተኝነት ስሜት የምታይበት ነው። ጌታ ቅዱሳን ቁጣቸውን እንዲቆጣጠሩ አስጠነቀቃቸው (ማቴ. ፭፥፳፪)። ወላጅ ወይም ልጅ ሌሎች ቤተሰብን ማጎሳቆል አይገባቸውም። (፪ ኔፊ ፲፭፥፳፭ት. እና ቃ. ፩፥፲፫)