የጥናት እርዳታዎች
መስረቅ


መስረቅ

ከሌላ ሰው ነገርን በመዋሸት ወይም በወንጀል መውሰድ። ጌታ ልጆቹን እንዳይሰርቁ ሁልጊዜም ያዝዛቸዋል (ዘፀአ. ፳፥፲፭ማቴ. ፲፱፥፲፰፪ ኔፊ ፳፮፥፴፪ሞዛያ ፲፫፥፳፪ት. እና ቃ. ፶፱፥፮)።