የጥናት እርዳታዎች
አዳኝ


አዳኝ

የሚያድን ኢየሱስ ክርስቶስ፣ በኃጢያት ክፍያ በኩል፣ ለሰው ዘር ቤዛነት እና ደህንነትን አቀረበ። “አዳኝ” የኢየሱስ ክርስቶስ ስም እና ርዕስ ነው።