የጥናት እርዳታዎች
አዲሲቱ ኢየሩሳሌም


አዲሲቱ ኢየሩሳሌም

ቅዱሳን የሚሰበሰቡበት እና ክርስቶስ በአንድ ሺህ አመት ዘመን እራሱ የሚነግስበት ቦታ። ፅዮን (አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ) በአሜሪካ ክፍለ አህጉራት ውስጥ ትመሰረታለች፣ ምድርም ትታደሳለች እናም እንደገነት አይነት ክብር ትቀበላለች (እ.አ. ፩፥፲)። ይህም በአንድ ሺህ ዘመን ጊዜ ከሰማይ የምትወርደውን ቅዱስ ከተማን ይጠቁማል።