የጥናት እርዳታዎች
ደቀ መዛሙርት


ደቀ መዛሙርት

ክርስቶስ ባስተማረው መሰረት የሚኖር የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ (ት. እና ቃ. ፵፩፥፭)። ደቀ መዛሙርት ኢየሱስ በስጋዊ አገልግሎቱ ጊዜ የጠራቸውን አስራ ሁለት ሐዋሪያትን ለመግለፅ ተጠቅመውበታል (ማቴ. ፲፥፩–፬)። ደቀ መዛሙርትም በኔፋውያንና በላማናውያን መካከል ቤተክርስቲያኑን እንዲመሩ ኢየሱስ የመረጣቸውን አስራ ሁለት ወንዶችን ለመግለፅም ተጠቅመውበታል (፫ ኔፊ ፲፱፥፬)።