የጥናት እርዳታዎች
ድምፅ


ድምፅ

በቅዱሣት መጻህፍት ውስጥ እንደሚጠቀሙበት፣ አንዳንዴ በጌታ ወይም በመልእክተኞቹ በድምፅ የሚሰጥ በደንብ የሚሰማ መልእክት። የመንፈስ ድምፅ ደግሞም በደንብ አይሰማም እና በቀጥታ ወደ ልብ ወይም አዕምሮ የሚመጣ ሊሆንም ይችላል።