የጥናት እርዳታዎች
እስጢፋኖስ


እስጢፋኖስ

እስጢፋኖስ በአዲስ ኪዳን ጊዜ ለአዳኝ እና ለቤተክርስቲያኑ ሰማዕት የነበረ ነበር። የእርሱ ስብከት፣ እስጢፋኖስ ሳንሀድሪን ፊት ሲከራከር በነበረበት ጊዜ እዚያ ለነበረው ጳውሎስ ታላቅ ስራ አስቀድሞ ያስመለከተ እና ምናልባት ተፅዕኖ የነበረው ነበር (የሐዋ. ፰፥፩፳፪፥፳)።