የጥናት እርዳታዎች
መድኃኒት


መድኃኒት

ሁሉንም ከሞት እስርና ንስሀ የሚገቡትን ከኃጢያት ቅጣቶች ስለሚያድን ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት (ቤዛ) ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ዘር ታላቅ ቤዛ ነው፣ ምክንያቱም በኃጢያት ክፍያው በኩል እርሱ የሰው ዘር ኃጢያት ዋጋን ከፈለ እናም የሁሉንም ሰዎች ትንሳኤ ሊሆን እንዲቻል አደረገ።