የጥናት እርዳታዎች
መቀደስ፣ የቅድስና ህግ


መቀደስ፣ የቅድስና ህግ

መቀደስ፣ ቅዱስ ማድረግ፣ ወይም ጻድቅ መሆን። የቅድስና ህግ ወንዶች እና ሴቶች ጊዜአቸው፣ ችሎታቸውን፣ እና የንብረት ሀብታቸውን የእግዚአብሔር መንግስትን ለመመስረትና ለመገንባት በምርጫ የሚቀድሱበት መለኮታወ መመሪያ ነው።