የጥናት እርዳታዎች
ቋንቋ


ቋንቋ

መረጃዎችን፣ ሀሳቦችን፣ እና አስተያየቶችን ለማስተላለፍ በልዩ ንድፎች የሚቀናጁ የተጻፉ ወይም የሚናገሯቸው ቃላቶች። ቋንቋን የምንጠቀምበት መንገድ ስለእግዚአብሔርና ስለሌሎች ሰዎች ያለንን ስሜት ያሳያል። በኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት ጊዜ ጌታ ለሰው ዘር በሙሉ ንጹህ ቋንቋ ይሰጣል (ሶፎ. ፫፥፰–፱)።