የጥናት እርዳታዎች
መበደል


መበደል

መለኮታዊ ህግን መተላለፍ፣ ኃጢያት መስራት፣ ወይም ችግር ወይም ጉዳት እንዲገኝ ማድረግ ነው፤ ደግሞም ማስከፋት ወይም ማናደድ ነው።